Dire Toto is a cycling Team based in Dire Dawa, dedicated to nurturing local talent and promoting a cycling culture across Ethiopia. We organize community rides, train young athletes, and compete in national and regional races. Our mission is to revive Ethiopian cycling and build a team that proudly represents Ethiopia on the international stage. ድሬቶቶ የብስክሌት ቡድን ቁርጠኝነት እና ስልታዊ እቅድ ላይ ትኩረት አድርጎ ቁጥር አንድ የብስክሌት ቡድን መገንባት ላይ የሚሰራ ነው። በድሬዳዋ ከተማ በድሬ የብስክሌት አፍቃሪያን የተመሰረተው ይህ ቡድን በአዲስ ስልትና፣ ዘመናዊ አስለጣጠኖች በመላው አለም መወዳደር የሚችል አስፈሪ ቡድን እንዲሆንና ቀጣይ የብስክሌተኛ ትውልድን በማነቃቃት ድሬዳዋንና ኢትዮጵያን የሚያኮሩ፣ የሚያስጠሩ ወጣት አትሌቶችን ማፍራት ነው።
የደጋፊ ማልያዎችን በነፃ የሚያገኙበት ቻሌንጅ በቅርቡ ይጀምራል!
Coming Soon